top of page

ሐምሌ 6፣2015 - 100,000 ኢትዮጵያዊያን ለስራ ወደ ተለያዩ ሀገራት መሄዳቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Jul 13, 2023
  • 1 min read

በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ተገቢ የስራ ክህሎት ስልጠና የተሰጣቸው 100,000 ኢትዮጵያዊያን ወደ ተለያዩ ሀገራት መሄዳቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ተናገረ፡፡


የሄዱት ሰራተኞች በግብርና ፣ በነርሲንግ ፣ በግንባታ እንዲሁም በቤት ውስጥ ስራ የሰለጠኑ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

 
 
 

留言


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page