ሐምሌ 6፣2015 - 100,000 ኢትዮጵያዊያን ለስራ ወደ ተለያዩ ሀገራት መሄዳቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ተናገረ
- sheger1021fm
- Jul 13, 2023
- 1 min read
በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ተገቢ የስራ ክህሎት ስልጠና የተሰጣቸው 100,000 ኢትዮጵያዊያን ወደ ተለያዩ ሀገራት መሄዳቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ተናገረ፡፡
የሄዱት ሰራተኞች በግብርና ፣ በነርሲንግ ፣ በግንባታ እንዲሁም በቤት ውስጥ ስራ የሰለጠኑ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
留言