Jul 131 min readሐምሌ 6፣2015 - 100,000 ኢትዮጵያዊያን ለስራ ወደ ተለያዩ ሀገራት መሄዳቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ተናገረ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ተገቢ የስራ ክህሎት ስልጠና የተሰጣቸው 100,000 ኢትዮጵያዊያን ወደ ተለያዩ ሀገራት መሄዳቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ተናገረ፡፡የሄዱት ሰራተኞች በግብርና ፣ በነርሲንግ ፣ በግንባታ እንዲሁም በቤት ውስጥ ስራ የሰለጠኑ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ተገቢ የስራ ክህሎት ስልጠና የተሰጣቸው 100,000 ኢትዮጵያዊያን ወደ ተለያዩ ሀገራት መሄዳቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ተናገረ፡፡የሄዱት ሰራተኞች በግብርና ፣ በነርሲንግ ፣ በግንባታ እንዲሁም በቤት ውስጥ ስራ የሰለጠኑ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz