top of page

ሐምሌ 6፣2015 - 100,000 ኢትዮጵያዊያን ለስራ ወደ ተለያዩ ሀገራት መሄዳቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ተናገረ

  • Jul 13, 2023
  • 1 min read

በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ተገቢ የስራ ክህሎት ስልጠና የተሰጣቸው 100,000 ኢትዮጵያዊያን ወደ ተለያዩ ሀገራት መሄዳቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ተናገረ፡፡


የሄዱት ሰራተኞች በግብርና ፣ በነርሲንግ ፣ በግንባታ እንዲሁም በቤት ውስጥ ስራ የሰለጠኑ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

 
 
 

Recent Posts

See All
በአለም አቀፍ ደረጃ የለጋሾች ድጋፍ በመቀነሱ ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ዘላቂ ለውጥን ለማምጣት የሚያስችል የበጎ አድራጎት ተቋም መገንባት እንዳለባቸው ተመከረ፡፡

ሰኔ 10/2018 በአለም አቀፍ ደረጃ የለጋሾች ድጋፍ በመቀነሱ ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ዘላቂ ለውጥን ለማምጣት የሚያስችል የበጎ አድራጎት ተቋም መገንባት እንዳለባቸው ተመከረ፡፡ ለዚህም በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል ትብብር መፍጠር ሀገር በቀል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ማጠናከር እና ማስፋፋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page