top of page

ሐምሌ 5፣ 2016 - ኢትዮጵያ ከዓመታት በፊት የፈረመችውን የኢጋድ የድንበር ተሻጋሪ የአርብቶ አደር እና የእንስሳት ንግድን ፕሮቶኮል

  • sheger1021fm
  • Jul 12, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያ ከዓመታት በፊት የፈረመችውን የኢጋድ የድንበር ተሻጋሪ የአርብቶ አደር እና የእንስሳት ንግድን ፕሮቶኮል አፅድቃ የህጓ አካል ብታደርገው ለእንስሳት ሀብቷና ለአርብቶ አደሮቿ ከፍተኛ ጥቅም ይሰጣል ተባለ፡፡


በመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር ከፍተኛ አማካሪ የሆኑት አቶ ሰለሞን ዋቅጋሪ ለሸገር እንደተናገሩት የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት ኢጋድ ያወጣውን ፕሮቶኮል ኢትዮጵያ የፈረመችው ቢሆንም በፓርላማዋ አፅድቃ የህጓ አካል ባለማድረጓ ተገቢውን ጥቅም እያገኘች አይደለም ብለዋል፡፡



Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page