top of page

ሐምሌ 5፣ 2016 - አንዳንድ ክልሎች ለመጠጥ ውሃ የሚሰጣቸው ገንዘብ እያባከኑት ነው ተባለ

መንግስት በውጭ እርዳታ እና ብድር ተደግፎ ከሚከውናቸው የመሰረተ ልማት ግንባታዎች መካከል የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ይገኙበታል፡፡


ይሁንና አንዳንድ ክልሎች ለዚሁ አላማ የሚሰጣቸው ገንዘብ በአግባቡ ሲጠቀሙት፤ ሌሎች ደግሞ እያባከኑት ነው ሲል የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡


ፕሮጀክቶች ከተሞችን ብቻ ማዕከል ማድረጋቸው ደግሞ ሌላው ችግር ነው ተብሏል፡፡


ከልማት አጋሮች ጋር በመሆን የተለያዩ አይነት ስራዎችን እየሰሩ እንደሆነ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page