Jul 111 min readሐምሌ 4፣2015 - መንግስት የችግር ምንጭ ሆኗል ሲል የኢትዮጵያ ሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ተናገረመንግስት ችግር ፈቺ ከመሆን ይልቅ ራሱ የችግር ምንጭ ሆኗል ሲል የኢትዮጵያ ሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ፡፡ ሙስና የአደባባይ ስራ ሆኗል ሲልም ተቋሙ ጠቅሷል፡፡ ያሬድ እንዳሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
መንግስት ችግር ፈቺ ከመሆን ይልቅ ራሱ የችግር ምንጭ ሆኗል ሲል የኢትዮጵያ ሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ፡፡ ሙስና የአደባባይ ስራ ሆኗል ሲልም ተቋሙ ጠቅሷል፡፡ ያሬድ እንዳሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz