top of page

ሐምሌ 3፣2015 - የደቡብ ሱዳን ታጣቂዎች ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወሰዷቸውን ወረዳዎች በደቡብ ሱዳን ስር አዋቅረዋቸዋል ተባለ

የደቡብ ሱዳን ታጣቂዎች ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወሰዷቸውን ወረዳዎች በደቡብ ሱዳን ስር አዋቅረዋቸዋል ተባለ፡፡


ታጣቂዎቹ ንጹሃን ዜጎች ላይ የሚያደርሱት ጥቃት እንደቀጠለ በመሆኑ የፌዴራል መንግስት ትኩረት እንዲሰጠው ተጠይቋል፡፡


ያሬድ እንዳሻው




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page