ሐምሌ 3፣2015 - የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የወልቂጤን ከተማ የውሃ ችግር በግማሽ ለመፍታት የሚያስችል ስራ ጀምሪያለሁ ብሏልJul 11, 20231 min readበከፍተኛ የውሃ ችግር ምክንያት ነዋሪዎቿ ጎዳና ላይ ወጥተው ጥያቄ ለማቅረብ ተገደው እንደነበር ይታወሳል፡፡የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የወልቂጤን ከተማ የውሃ ችግር በግማሽ ለመፍታት የሚያስችል ስራ ጀምሪያለሁ ብሏል፡፡ቴዎድሮስ ወርቁየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
በከፍተኛ የውሃ ችግር ምክንያት ነዋሪዎቿ ጎዳና ላይ ወጥተው ጥያቄ ለማቅረብ ተገደው እንደነበር ይታወሳል፡፡የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የወልቂጤን ከተማ የውሃ ችግር በግማሽ ለመፍታት የሚያስችል ስራ ጀምሪያለሁ ብሏል፡፡ቴዎድሮስ ወርቁየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
Comments