top of page

ሐምሌ 28፣2015 - ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች የሚያነሱት ቅሬታና የመንግስት ምላሽ

Updated: Aug 5

ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች ለስራቸው ከውጭ በሚያስመጧቸው እቃዎች ላይ የሚጣለው ከፍተኛ ቀረጥ ስራቸውን እንዲዘጉ እያስገደዳቸው እንደሆነ ተነገረ፡፡


መንግስት በበኩሉ የመንግስት ፖሊሲ ስራ ፈጣሪዎች ያበርታታል፣ ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች የሚያነሱት ቅሬታ የሚያስመጧቸውን እቃዎች እንዴት ማምጣት እንዳለባቸው ካለማወቅ ጋር የተያያዘ ነው ብሏል፡፡


ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በኤደንገነት መኳንንት

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page