top of page

ሐምሌ 28፣2015 - በኦሮሚያ ክልል ባህላዊ ፍርድ ቤቶች የመደበኛውን ፍርድ ቤት ስራ እንዳቀለሉለት ተነግሯል


ባልተፃፈ የባህል ሕጎች የዳኝነት ስራ የሚሰሩ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች በኦሮሚያ ክልል እየሰሩ ይገኛሉ፡፡


ባህላዊ ፍርድ ቤቶች የመደበኛውን ፍርድ ቤት ስራም እንዳቀለሉለት ተነግሯል፡፡


ለመሆኑ ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ ውሳኔ የሚሰጡት እንዴት ባለ ሂደት ነው?


ፍርድ ቤቶቹ ለወንድ እና ለባለሀብት ያጋደለ ውሳኔ ያስተላልፋሉ ተብሎም ቅሬታ ይሰማል፡፡


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page