ባልተፃፈ የባህል ሕጎች የዳኝነት ስራ የሚሰሩ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች በኦሮሚያ ክልል እየሰሩ ይገኛሉ፡፡
ባህላዊ ፍርድ ቤቶች የመደበኛውን ፍርድ ቤት ስራም እንዳቀለሉለት ተነግሯል፡፡
ለመሆኑ ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ ውሳኔ የሚሰጡት እንዴት ባለ ሂደት ነው?
ፍርድ ቤቶቹ ለወንድ እና ለባለሀብት ያጋደለ ውሳኔ ያስተላልፋሉ ተብሎም ቅሬታ ይሰማል፡፡
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz