top of page

ሐምሌ 27፣2016 ‘’ካጋቾቹ ጋር ተስማሙ፤ መጥታችሁባቸው እንጂ እነሱ አልመጡባቹም፤ ሀገራቸው ነው!’’ የመንግስት ካቢኔ - / የታገቱ የመተሀራ ስኳር ፋብሪካ ሰራተኞች

ሰዎች ታፍነው መወሰድና የማስለቀቂያ ክፍያ እንዲከፍሉ በታጣቂዎች መጠየቅ ጉዳይ ዛሬም በኦሮሚያ ክልል እንደቀጠለ መሆኑ ይነገራል፡፡


በያዝነው ወር አጋማሽ በምስራቅ ሸዋ ዞን በፈንታሌ ወረዳ #በመተሃራ እና በአካባቢዋ የሚገኙ #የቀን_ሰራተኞች ሳይቀሩ ታፍነው እያንዳንዳቸው በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ገንዘብ እንዲከፍሉ መጠየቃቸው ታውቋል፡፡


ለመሆኑ የወረዳው ሀላፊዎች ስለ ጉዳዩ ምን ይሉ ይሆን?



ማርታ በቀለ

Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page