top of page

ሐምሌ 27፣2016 - በብሔራዊ ባንክ የተወሰደው ጥብቅ የፖሊሲ ማሻሻያ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን ያሳጣል ወይስ ያስገኛል?

ሐምሌ 27፣2016


በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች ያሉ መፈናቀሎች፣ ግጭቶች እና የእርስ በእርስ ጦርነቶች ሀገራዊ ኢኮኖሚያዊውን አብዝተው መጉዳታቸው ይነገራል፡፡


መፈናቀል እና ጦርነቱ የሀገር ውስጥ አልሚዎቹን ጭምር ሰላም በማሳጣቱ ሀገራዊ ኢንቨስትመንቱ ተቀዛቅዟል፡፡


ይህ በዚህ እንዳለ የኢትዮጵያ መንግስት ከቀናት በፊት ያደረገው የኢኮኖሚ ማሻሻያ የውጪ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ምቹ ነው ብሏል፡፡


ለመሆኑ ይህ ይሆናል? የዘርፉን ባለሞያዎች አነጋግረናል፡፡


ያሬድ እንዳሻው




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page