top of page

ሐምሌ 27፣2015 - በቂ የሕክምና ትምህርት ስልጠና የሚሰጡ ተቋማት ያሻሉ ተብሏል

  • sheger1021fm
  • Aug 3, 2023
  • 1 min read

የሕክምና አገልግሎትን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ እና ከፍተኛና ዘመኑ የደረሰበትን ጥበብ ለመጠቀም የላቀ የህክምና ትምህርት መስፋፋት እንዳለበት ይነገራል፡፡


ኢትዮጵያ በዚህ በኩል ብዙም አልገፋችበትም፡፡


በላቀ የሕክምና ዘርፉ የባለሙያ እጥረት አለባት፡፡


ይህንን ከፍተት ለመሙላትም በዘርፉ በቂ ስልጠና የሚሰጡት ተቋማት ያሻሉ ተብሏል፡፡


ምህረት ስዩም

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page