top of page

ሐምሌ 26፣2015 - የህገ-ወጥ ደረሰኝ መብዛት የግብር አሰባሰቡን እየረበሸው ነው ተባለ

በተለይ አስመጪና ላኪዎች እንዲሁም በግንባታ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ህገ-ወጥ ደረሰኝ እንደሚጠቀሙ ተነግሯል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page