ሐምሌ 25፣2015 - ''በ4 ዓመታት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ በያዙ መዝገቦች ላይ ውሳኔ ሰጥቻለሁ'' የፌዴራል የታክስ ይግባኝ ኮሚሽን
- sheger1021fm
- Aug 1, 2023
- 1 min read
በግብር ከፋዮች የሚቀርቡለትን ቅሬታዎች ይዞ በማከራከር ዳኝነት የሚሰጠው የፌዴራል የታክስ ይግባኝ ኮሚሽን ባለፉት 4 ዓመታት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ በያዙ መዝገቦች ላይ ውሳኔ ሰጥቻለሁ አለ፡፡
በክርክሩም እስከ 90 በመቶ የሚሆነው ለገቢ ሰብሳቢ መ/ቤቶቹ የተወሰነ ነው ተብሏል፡፡
ፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments