top of page

ሐምሌ 25፣2015 - ''በ4 ዓመታት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ በያዙ መዝገቦች ላይ ውሳኔ ሰጥቻለሁ'' የፌዴራል የታክስ ይግባኝ ኮሚሽን

  • Aug 1, 2023
  • 1 min read

በግብር ከፋዮች የሚቀርቡለትን ቅሬታዎች ይዞ በማከራከር ዳኝነት የሚሰጠው የፌዴራል የታክስ ይግባኝ ኮሚሽን ባለፉት 4 ዓመታት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ በያዙ መዝገቦች ላይ ውሳኔ ሰጥቻለሁ አለ፡፡


በክርክሩም እስከ 90 በመቶ የሚሆነው ለገቢ ሰብሳቢ መ/ቤቶቹ የተወሰነ ነው ተብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።

ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page