top of page

ሐምሌ 24፣2015 - በባለስልጣናት አሻጥር የ500 ሚሊየን ብር ኢንቨስትመንት ወደመብኝ የሚሉ ኢንቨስተር

  • sheger1021fm
  • Jul 31, 2023
  • 1 min read

ኢትዮጵያ በተለያዩ መስኮች መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱና ለሀገርም እድገት የድርሻቸውን እንዲወጡ ለውጭና የሃገር ቤት ባለሀብቶች ጥሪ ታደርጋለች፡፡


በሌላ በኩል ከፍተኛ ብድርም ከባንክ ወስደው ሥራ ከጀመሩ በኋላ ነገሩ እንዳይሆን እንዳይሆን የሆነባቸው ብዙ ናቸው፡፡


በደቡብ ክልል በጋሞ ዞንም በባለስልጣናት አሻጥር የ500 ሚሊየን ብር ኢንቨስትመንት ወደመብኝ የተሰጠኝ መሬትም ያለአግባብ ለሌላ ባለሀብት እንዲተላለፍ ተደርጓል የሚሉ ኢንቨስተር እና ዞኑ በጉዳዩ ላይ እየተወዛገቡ ነው፡፡


ንጋቱ ሙሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Bình luận


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page