top of page

ሐምሌ 23፣2016 - የህዝብ እንደራሴዎች ምክርቤት አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ

  • sheger1021fm
  • Jul 30, 2024
  • 1 min read

የህዝብ እንደራሴዎች ምክርቤት አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ።


ምክር ቤቱ በዕረፍት ላይ ያለ ቢሆንም የምክር ቤቱን ውሳኔ የሚሹ አስቸኳይ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አስቸኳይ ስብሰባ ሊጠራ እንደሚችል በህግ ተደንግጓል፡፡


በዚሁ መሰረት ለረቡዕ ሐምሌ 24፣2016 ዓ.ም የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አስቸኳይ ስብሰባ ጠርተዋል፡፡


የ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በዕለቱ ከቀኑ 7፡30 ጀምሮ  ሪፖርት በማድረግ በአስቸኳይ ስብሰባው ላይ  እንዲገኙ ጥሪ ተላልፎላቸዋል፡፡


የአስቸኳይ ስብሰባው ጉዳይ ምን እንደሆነ ምክር ቤቱ ያለው ነገር የለም።


Kommentare


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page