top of page

ሐምሌ 22፣2016 - በገበያ ላይ የተመሰረተ የውጪ ምንዛሬ አስተዳደር ከባድ ቢሆንም የኢትዮጵያን ማክሮ ኢኮኖሚ መዛባትን ለመፍታት ግን አስፈላጊ እርምጃ ነው ሲል በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ተናገረ

በገበያ ላይ የተመሰረተ የውጪ ምንዛሬ አስተዳደር ከባድ ቢሆንም የኢትዮጵያን

ማክሮ ኢኮኖሚ መዛባትን ለመፍታት ግን አስፈላጊ እርምጃ ነው ሲል በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ተናገረ፡፡


የኢትዮጵያ መንግስት ከልማት አጋሮች ጋር በመሆን ማሻሻያውን አንዲተገብርና የሀገሬወን ሀዝብ እንዲጠቀም አንዲሁም ነፃ እና ጠንካራ ኢኮኖሚ እድገት አንዲመዘገብ ኤምባሲው አበረታተለሁ ብሏል፡፡


የኢትዮጵያ መንግሰት የውጭ ምንዛሪ ግብይት በገበያው አማካይነት እንዲሆን በትላንትናው እለት መወሰኑ ይታወሳል፡፡

የሽግግር ወቅት ወጪዎችንና የውጭ ምንዛሪ ማሻሻያ የሚያስከትላቸውን ጫናዎችን ለመቀነስ የሚረዳ 10.7 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ድጋፍ ከውጭ አጋሮች ተገኝቷል ብሎ የብሔራዊ ባንኩ ተናግረዋል።


ንጋቱ ሙሉ

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page