top of page

ሐምሌ 21፣2015 - የኬንያ መንግስታዊ አገልግሎት መስጫ ድረ ገፅ በኮምፒዩተር መረጃ ቀበኞች ተመሳቀለ

በመንግስታዊው የአገልግሎት መስጫ ድረ ገፅ ላይ መመሳቀል እንደተፈፀመበት የኢንፎርሜድሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ኢሉድ ድዋሎ ማረጋገጣቸውን ዘ ኢስት አፍሪካን ፅፏል፡፡


ሚኒስትሩ ድረ ገጹ ጥቃት በሚፈፀምበትም ምንም ዓይነት መረጃ አልተመነተፈም ማለታቸው ተሰምቷል፡፡


ሚኒስትሩ ችግሩ በአለም ዙሪያ እያጋጠመ ያለ መሆኑን አስታውሰዋል፡፡


ያም ሆኖ በየጊዜው የመከላከያ እርምጃዎችን ከፍ ማድረግ ያሻል ማለታቸው ተሰምቷል፡፡


አሁን የገጠመው የድረ ገፅ ምስቅልቅል ለማስተካከል የሚያስችል ተግባር እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡



የኔነህ ከበደ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz


Website: https://www.shegerfm.com/


Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page