top of page

ሐምሌ 21፣2015 - የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ከደለል ስጋት ነፃ ነው ማለት ይቻላል?

  • sheger1021fm
  • Jul 28, 2023
  • 1 min read

ለመስኖም ይሁን ለኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ የሚገነቡ ግድቦች ከደለል ስጋት ነፃ እንዲሆኑ የመሬት አጠቃቀም ፕላን ስራ ላይ ከማዋል፤ ግድቡን ከሚገነቡት ባለፈ የተለያዩ የሙያ ባለቤቶችንም ማሳተፍ እንደሚያሻ ይመከራል፡፡


ለመሆኑ በመስኩ ባለሙያዎች እይታ ግንባታው እየተገባደደ ያለው ታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ከደለል ስጋት ነፃ ነው ማለት ይቻላል?


ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page