top of page

ሐምሌ 20፣ 2016 - የአፀደ ህፃናት ትምህርት አሰጣጥ ጉዳይ...

  • sheger1021fm
  • Jul 27, 2024
  • 1 min read

በአዲስ አበባ ለጋ ህፃናት የ3፣ የ4፣ የ5 ዓመት ታዳጊዎች በትምህርት መግቢያ እና መውጫ ሰዓታት ትላልቅ ቦርሣ ተሸክመው ወደ ትምህርት ቤት ሲሄዱ እና ሲመለሱ ማየት የተለመደ ነው፡፡


ህፃናቱ በዚህ እድሜያቸው በትምህርት ቤት ከጥቁሩ ሰሌዳ ፊደል ሲገለብጡ፣ የቤት ስራ፣ የክፍል ስራ እየተባሉ ሲፅፉ፣ ሲሰርዙ ይውላሉ፡፡


ይህ የትምህርት አሰጣጥ ለልጆች የሚበጅ እንዳልሆነ ጥናት ተናግሯል፡፡


በረከት አካሉ



Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page