top of page

ሐምሌ 20፣ 2016 - የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ከህገ-መንግስት እና ከወንጀል ህጉ አኳያ ሲታይ ምን ይመስላል?

  • sheger1021fm
  • Jul 27, 2024
  • 1 min read

በሙስና፣ በታክስ ስወራ፣ በሰው ንግድ፣ በእፅ እና የጦር መሳሪያ ዝውውር ተሰማርተው በህገ-ወጥ መንገድ ንብረት ያፈሩ ሰዎችን ለመቆጣጠር በሚል ረቂቅ አዋጅ መሰናዳቱ ይታወሳል፡፡


ይህ የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ግን በተለይ በውጭ አገር በሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊ ንብረት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድራል በሚል ትችት ሲቀርብበት ቆይቷል፡፡


ረቂቅ አዋጁ ከህገ-መንግስት እና ከወንጀል ህጉ አኳያ ሲታይ ምን ይመስላል?


የኔነህ ሲሳይ




በጉዳዩ ላይ ቀደም ተብለው የተሰሩ ተያያዥ ዘገባዎችን ለማድመጥ ማስፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page