ሐምሌ 20፣2015 - የአፍሪካ ሴቶች ሰላም እና ደህንነት ኢንስቲትዩት ተመሰረተ
- sheger1021fm
- Jul 27, 2023
- 1 min read
ጦርነት ወይንም ግጭት እንዳይከሰት ከተከሰተም በማደራደሩ እና ሰላም ግንባታ ሴቶች ሚናቸውን እንዲጫወቱ ማብቃት ላይ ይሰራል የተባለ ተቋም ተመስርቷል፡፡
ተቋሙ የአፍሪካ ሴቶች ሰላም እና ደህንነት ኢንስቲትዩት የሚባል ሲሆን ፕሬዘዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴም ድጋፋቸውን ሰጥተውታል፡፡
ንጋቱ ሙሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments