top of page

ሐምሌ 20፣2015 - የአፍሪካ ሴቶች ሰላም እና ደህንነት ኢንስቲትዩት ተመሰረተ

  • sheger1021fm
  • Jul 27, 2023
  • 1 min read

ጦርነት ወይንም ግጭት እንዳይከሰት ከተከሰተም በማደራደሩ እና ሰላም ግንባታ ሴቶች ሚናቸውን እንዲጫወቱ ማብቃት ላይ ይሰራል የተባለ ተቋም ተመስርቷል፡፡


ተቋሙ የአፍሪካ ሴቶች ሰላም እና ደህንነት ኢንስቲትዩት የሚባል ሲሆን ፕሬዘዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴም ድጋፋቸውን ሰጥተውታል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page