ሐምሌ 20፣2015 - ሩሲያ ለኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች የምትሰጠውን ነጻ የትምህርት ዕድል በ3 እጥፍ አሳድጌአለሁ አለችJul 27, 20231 min readለ2ኛው የሩሲያ አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ሴንትፒተርስበርግ የገቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ውይይት ማድረጋቸው ተሰምቷል፡፡በውይይታቸውም የአገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ኢኮኖሚያዊ ትብብር ላይ ያተኮረ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ቴዎድሮስ ወርቁየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ለ2ኛው የሩሲያ አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ሴንትፒተርስበርግ የገቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ውይይት ማድረጋቸው ተሰምቷል፡፡በውይይታቸውም የአገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ኢኮኖሚያዊ ትብብር ላይ ያተኮረ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ቴዎድሮስ ወርቁየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ጥር 15 2017 - ‘’ባንኮች ለኢንዱስትሪው ፋይናንስ ከማቅረብ ይልቅ የአጭር ጊዜ ትርፍ በሚያስገኙ በዘርፎች እንዳይቀጥሉ አሰራሩን መፈተሸ ያስፈለጋል’’ ሚኒስትር መላኩ አለበል
Comments