በአዲስ አበባ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ብቻ በተፈፀመው የትዳር ፍቺዎች ወደ 5,000 የሚጠጉ ህፃናት በፈረሰ ትዳር ውስጥ ይገኛሉ ተብሏል፡፡
ፍቺ በከተማዋ እየጨመረ መምጣቱንም ሰምተናል፡፡
ይህ እንደ ሀገርም ቢሆን የሚያሳድረው ጫና ቀላል አይደለም ተብሏል፡፡
አንዳንዶች ለተለያዩ ጥቅማጥቅሞች ሲሉ የውሸት ፍቺን በህጋው መንገድ እንደሚፈፅሙ ተነግሯል፡፡
ከኩነት ምዝገባ አሁን አሁን የልደት ምዝገባ መሻሻል እየታየበት መሆኑ ሰምተናል፡፡
ምዝገባዎች በወቅቱ፣ በዓመት እንዲሁም በዘገየ እንደሚመዘገብ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ዳይሬክተር ዮናስ አለማየሁ ተናግረዋል፡፡
ማርታ በቀለ
Comments