ሐምሌ 19፣2015 - የኪነ ህንፃዎችን ቅርስነት ለማረጋገጥ ይረዳል የተባለ አዲስ መመሪያ መሰናዳቱ ተነገረ
- sheger1021fm
- Jul 26, 2023
- 1 min read
በተከሞች የሚገኙ ታሪካዊ ህንፃዎች ቅርስ ተብለው ከተመዘገቡ በኋላ በተለያየ ጊዜ የፈረሱ መኖራቸው ይታወሳል፡፡
በተለይ የኪነ ህንፃዎችን ቅርስነት ለማረጋገጥ ይረዳል የተባለ አዲስ መመሪያ መሰናዳቱን የቅርስና ጥበቃ ባለስልጣን ለሸገር ተናግሯል፡፡
አዲስ መስፈርት ማውጣት ለምን አስፈለገ?
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments