top of page

ሐምሌ 13፣ 2016 - በእርስ፣ በእርስ ግጭት የሚዳከመው የሀገር ኢኮኖሚ

  • Jul 20, 2024
  • 1 min read

በተለያዩ አካባቢዎች ያለው የእርስ በእርስ ግጭት ማባሪያ አላገኘም፡፡


ችግሮችን በሰላም እንፍታ የሚሉ ድምጾች ቢሰሙም ተግባራዊ እርምጃ ግን እየታየ አለመሆኑ ግምቱ ሊቀጥል እንደሚችል ጠቋሚ ነው፡፡


ቀጣይነት ያለው የእርስ በእርስ ግጭት ደግሞ በሂደት የሌሎችን ሃገራትና ቡድኖች ጣልቃ ገብነት እያስከተለ ሌሎች የራሳቸውን ጥቅም የሚያስጠብቁበት ወደ መሆን ይሸጋገራል፡፡


እና ውጤቱም አስከፊ ሊሆን ይችላል ሲሉ ሸገር ያነጋገራቸው የፖለቲካ ሳይንስ መምህር አሳስበዋል፡፡


በግጭቱ ምክንያት ምጣኔ ሀብቱም በእጅጉ እየተጎዳ መሆኑን ጥናቶች ያሳዩ ሲሆን ግጭቱ በዚሁ ከቀጠለ የሃገርን ህልውናም ሊፈትን ይችላል ተብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



Recent Posts

See All
በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ሃዲዶች ላይ ለአካል ጉዳተኞች የተሰራው መወጣጫ(ራምፕ) ለዓመታት በመዘጋቱ አካል ጉዳተኞች ባቡር መጠቀም  ለማቆም ተገደናል ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።

ነሐሴ 7 2018 በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ሃዲዶች ላይ ለአካል ጉዳተኞች የተሰራው መወጣጫ(ራምፕ) ለዓመታት በመዘጋቱ አካል ጉዳተኞች ባቡር መጠቀም ለማቆም ተገደናል ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል። የሃዲዱ ጠባቂ የፀጥታ አካላት የተዘጋውን መወጣጫ(ራምፕ) እንዲከፍቱላቸው ቢጠይቁም የተሰጣቸው ምላሽ እስከ ድብደባ የደረሰ

 
 
 
የነሐሴ 7 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ዩጋንዳ ዩጋንዳ ከአውሮፓ የሚባረሩ የ3ኛ አገር ስደተኞችን ልትቀበል ነው ተባለ፡፡ ዩጋንዳ ከአውሮፓ ተባራሪዎቹን ተቀብላ ለማስተናገድ መዘጋጀቷን ካቲሜሪኒ የተሰኘ የግሪክ ጋዜጣ መዘገቡን አናዶሉ ፅፏል፡፡ ጋዜጣው ዘገባውን ያሰራጨው ዲፕሎማሲያዊ ምንጮችን በዋቢነት በመጥቀስ እንደሆነ ታውቋል፡፡ የሐሳቡ ቀዳሚ አፍላቂዎች

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page