ሐምሌ 13፣2015 - ፈሳሽ ማዳበሪያ ከውጭ ገብቶ ለአርሶ አደሩ እየተሰራጨ ነው ተብሏልsheger1021fmJul 20, 20231 min readእየተሰራጨ ነው የተባለው ይህ ፈሳሽ ማዳበሪያ ሁለት ሊትሩ ብቻ አንድን ሄክታር እንደሚያዳርስም ተነግሯል፡፡ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በኤደንገነት መኳንንትየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡ጥር 12/2018 የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር "ስራቸውን በአግባቡ አልሰሩም፣ ህግን አላከበሩም ፣ ኦዲት ሪፖርት ለዓመታት አላቀረቡም ፣ጠቅላላ ጉባዔም ወቅቱን ጠብቀው ማካሄድ አልቻሉም"በሚል ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡ የቀድሞ ቦርድ አባላት ስራቸወን በአግባቡ ባለመ
Comments