top of page

ሐምሌ 12፣ 2016 - በአማራ ክልል የኮሌራ በሽታ በወረርሽኝ ደረጃ እየተስፋፋ መሆኑ ተነገረ፡፡

  • sheger1021fm
  • Jul 19, 2024
  • 1 min read

በአማራ ክልል የኮሌራ በሽታ በወረርሽኝ ደረጃ እየተስፋፋ መሆኑ ተነገረ፡፡


በክልሉ 1000 ሰዎች በበሽታው መያዛቸውን ሰምተናል፡፡


#ኮሌራ በክልሉ በ2015 ዓ.ም በ16 ዞኖች እና በ58 ወረዳዎች በመከሰት 5000 ያህል ሰዎችን በመያዝ 90 ሰዎችን ለሞት መዳረጉ የሚታወስ ነው፡፡


ሚያዚያ 2፣ 2016 ዓ.ም ዳግም ያገረሸው ወረርሽኙ አሁን ላይ በተለያዩ የክልሉ ወረዳዎችና አካባቢዎች መዛመቱን ተነግሯል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ… https://tinyurl.com/ys4czu59


ማርታ በቀለ

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page