top of page

ሐምሌ 12፣2015 - በአካውንቲንግ እና ፋይናንስ መውጫ ፈተናዎች ላይ የተሰማው ቅሬታ እና የትምህርት ሚኒስቴር ምላሽ

  • sheger1021fm
  • Jul 19, 2023
  • 1 min read

በሁሉም የትምህርት ዘርፎች ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና ተማሪዎች ውጤታቸውን አውቀዋል፡፡


የትምህርት ሚኒስቴርም ከተፈታኞቹ ውስጥ ማለፊያ ነጥብ ያመጡት 40 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው ብሏል፡፡


የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ፈተናዎች ግን ቅሬታ እንዳለ ሸገር ሰምተናል፡፡


ቅሬታው ምን እንደሆነ ጠይቀናል፤ ትምህርት ሚኒስቴርም ስለ ጉዳዩ ይህንን ብሏል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz

Commentaires


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page