top of page

ሐምሌ 11፣ 2016 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፤ የ2017 በጀት 230 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ፀደቀ፡፡

  • sheger1021fm
  • Jul 18, 2024
  • 1 min read

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፤ የ2017 በጀት 230 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ፀደቀ፡፡


2ኛ ቀኑን በያዘው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4 መደበኛ ጉባኤ ነው በጀቱ የጸደቀው።


በበጀቱ ላይ ውይይት ከተደረገበት በኋላ በሙሉ ድምፅ ፀድቋል።


ከተያዘው በጀት አብዛኛውን የተመደበው ለካፒታል ወጪዎች መሆኑንና ከካፒታል ወደጪዎችም 90 በመቶው ለድህነት ቅነሳ የሚውል መሆኑን የከተማዋ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል፡፡

Commentaires


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page