top of page

ሐምሌ 11፣ 2016 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፤ የ2017 በጀት 230 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ፀደቀ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፤ የ2017 በጀት 230 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ፀደቀ፡፡


2ኛ ቀኑን በያዘው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4 መደበኛ ጉባኤ ነው በጀቱ የጸደቀው።


በበጀቱ ላይ ውይይት ከተደረገበት በኋላ በሙሉ ድምፅ ፀድቋል።


ከተያዘው በጀት አብዛኛውን የተመደበው ለካፒታል ወጪዎች መሆኑንና ከካፒታል ወደጪዎችም 90 በመቶው ለድህነት ቅነሳ የሚውል መሆኑን የከተማዋ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል፡፡

Comments


bottom of page