የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቀድሞ ከንቲባ እንዲሁም የማዕድን ሚኒስትር የነበሩት ታከለ ኡማ የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር አ.ማ ዋና ስራ እፈፃሚ ሆነው ተሾሙ።
ሹመቱ የተሰጣቸው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መሆኑን የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር በፌስቡክ ገፁ ተናግሯል።
ለአቶ ታከለ ሹመቱ የተሰጣቸውም ከትናንት ሐምሌ 9 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ መሆኑ ተነግሯል።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ካቢኔ አባል የነበረት አቶ ታከለ ከሚኒስትርነታቸው ከተነሱ በኋላ በትምህርት ላይ መቆየታቸው ይታወሳል።
Comments