top of page

ሐምሌ 10፣2015 በሰሜን አፍሪካ የስፔን ይዞታ በሆነችው ካናሪ ደሴት የተቀሰቀሰ የሰደድ እሳት በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ከቤት ንብረታቸው አፈናቀለ

  • sheger1021fm
  • Jul 17, 2023
  • 1 min read

በሰሜን አፍሪካ የስፔን ይዞታ በሆነችው ካናሪ ደሴት የተቀሰቀሰ የሰደድ እሳት በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ከቤት ንብረታቸው አፈናቀለ፡፡


የሰደድ እሳቱ የተነሳው ላ ፓልማ በተባለችዋ የደሴቲቱ ክፍል እንደሆነ ኢቭጊንግ ስታንዳርድ ፅፏል፡፡


የሰደድ እሳት የተቀሰቀሰባት ላ ፓልማ በቱሪስቶች መዳረሻነቷ የምትታወቅ ነች፡፡


ቱሪስቶችም ጉብኝታቸውን እያቋረጡ በመውጣት ላይ ናቸው ተብሏል፡፡


የሰደድ እሳቱ ከ10 በላይ ቤቶችን ማውደሙ ታውቋል፡፡


ቃጠሎ በፍጥነት ከስፍራ ወደ ስፍራ እየተዛመተ መምጣቱን ዘገባው አስታውሷል፡፡



የኔነህ ከበደ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33K

コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page