ለምርቶች እና ለአገልግሎቶች ደረጃዎች የወጡ ቢሆንም የቁጥጥር ስራው በሚፈለገው ልክ እየተከወነ አይደለም ተባለ
- sheger1021fm
- Jul 7, 2023
- 1 min read
ሰኔ 30፣2015
ምርቶች እና አገልግሎቶች የወጣላቸውን ደረጃ አሟልተው ለህብረተሰቡ እየቀረቡ ስለመሆናቸው የማረጋገጡ ስራ ችግር ያለበት መሆኑ ተሰማ።
እስከ አሁን በአገር አቀፍ ደረጃ ወደ 12,000 ለሚጠጉ ምርቶች እና አገልግሎቶች ደረጃዎች የወጡ ቢሆንም የቁጥጥር ስራው በሚፈለገው መልኩ እንዳልሆነ ተነግሯል፡፡
ንጋቱ ረጋሣ
Comments