top of page

ለመንግስታዊ አገልገሎት በመንግስት በጀት የተሰሩ ህንጻዎች እና ቤተ እምነቶች ከቤት ግብር ክፍያ ነፃ እንደሆኑ ይቀጥላሉም ተብሏል


ሰኔ 20፣2015


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እስከ አሁን ወደ ቤት ግብር ክፍያ ስርአት ያልገቡ ህንፃዎችን ወይም *ሪል ስቴቶችን* ለይቼ እየመዘገብኩ ነው አለ።


ለመንግስታዊ አገልገሎት በመንግስት በጀት የተሰሩ ህንጻዎች እና ቤተ እምነቶች ከቤት ግብር ክፍያ ነፃ እንደሆኑ ይቀጥላሉም ተብሏል።


ንጋቱ ረጋሣ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page