ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎችን በተደጋጋሚ እየያዝኩ ነው ሲል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ተናገረ
- sheger1021fm
- Nov 10, 2023
- 1 min read
ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎችን በተደጋጋሚ እየያዝኩ ነው ሲል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ተናገረ፡፡
ለዚሁ ውጤትም የተሻሻለው ህግ ረድቶኛል ሲል ለሸገር ተናግሯል፡፡
ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz












Comments