top of page

ህዳር 7፣2016 - ወታደራዊ ግጭት ውስጥ ለሚገኘው የአማራ ክልል መንግስት ሰላማዊ መፍትሄ እንዲፈልግ እምባ ጠባቂ ተቋም ጠይቋል

ለወራት በቀጠለ ወታደራዊ ግጭት ውስጥ በሚገኘው የአማራ ክልል ምን ያህሉ የጤና እና የትምህርት ተቋማት ስራ ላይ ናቸው የሚለውን ለማረጋገጥ ክልሉ ውስጥ ባሉ ቅርንጫፍ ቢሮዎቹ በኩል መረጃ እየሰበሰበ መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ፡፡


በክልሉ ተዘዋውሮ ለመስራት የሚያስችል ሁኔታ ግን ባለመኖሩ መንግስት ለችግሩ ሰላማዊ መፍትሄ እንዲፈልግ ጠይቋል፡፡


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page