Nov 14, 20241 min readህዳር 4፣2017-ቱሪስቶች አፋር ክልል የሚቆዩበት ጊዜ እየጨመረ ቢመጣም ሀገሪቱ ሰላም ባለመሆኗ ከዘርፉ የሚፈለገው ገቢ እንዳይገኝ እያደረገ መሆኑን የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ ተናገረቱሪስቶች አፋር ክልል የሚቆዩበት ጊዜ እየጨመረ ቢመጣም ሀገሪቱ ሰላም ባለመሆኗ ከዘርፉ የሚፈለገው ገቢ እንዳይገኝ እያደረገ መሆኑን የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ ተናገረ፡፡ኢትዮጵያ ውስጥ መቀመጫቸውን ያደረጉ ኤምባሲዎች የጉዞ ክልከላ ያደረጉባቸው አካባቢዎች አሉ በዚህም ምክንያት የውጪ ሀገራት ጎብኚዎች በስፋት ወደ ሀገራችን እንዳይመጡ እንቅፋት ሆኗል ተብሏል፡፡በረከት አካሉ
ቱሪስቶች አፋር ክልል የሚቆዩበት ጊዜ እየጨመረ ቢመጣም ሀገሪቱ ሰላም ባለመሆኗ ከዘርፉ የሚፈለገው ገቢ እንዳይገኝ እያደረገ መሆኑን የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ ተናገረ፡፡ኢትዮጵያ ውስጥ መቀመጫቸውን ያደረጉ ኤምባሲዎች የጉዞ ክልከላ ያደረጉባቸው አካባቢዎች አሉ በዚህም ምክንያት የውጪ ሀገራት ጎብኚዎች በስፋት ወደ ሀገራችን እንዳይመጡ እንቅፋት ሆኗል ተብሏል፡፡በረከት አካሉ
Comments