top of page

ህዳር 30፣2017 - ''በአዲሱ የሲቪል ሰርቪስ አዋጅ የተካተተው አንቀጽ፤ ህገ መንግስታዊ መብት የሚፃረር'' የህግ ባለሞያ

  • sheger1021fm
  • Dec 9, 2024
  • 1 min read

በአዲሱ የሲቪል ሰርቪስ አዋጅ መሰረት የትኛውም የመንግስት ሰራተኛ በተለያየ ምክንያት በመስሪያ ቤቱ የስራ አመራር ጉባኤ ከስራ እንዲሰናበት ከተወሰነበት ውሳኔ የመጨረሻው ነው፡፡


ውሳኔውን በመቃወም በአስተዳደራዊም ሆነ መደበኛ #ፍርድ_ቤቶች ይግባኝ ማለት እንደማይችል በህጉ ተደንግጓል፡፡


ይህም ለዜጎች የተሰጠን #ህገ_መንግስታዊ_መብት የሚፃረር መሆኑን ሸገር ስለጉዳዩ ያነጋገራቸው የህግ ባለሞያ ተናግረዋል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ




የኔነህ ሲሳይ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 YouTube: https://t.ly/9uH-g


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page