ህዳር 30፣ 2015
የሕገ-ወጥ ንግድ አሁን ድረስ ማሻሻያ የጠፋበት የሃገር ችግር እንደሆነ ነው፡፡
ቀንድ ከብቶቻችን የማዕድን ምርቶቻችን ወደ ውጭ እየተጓጓዙ፣ ለሃገር ጉዳት መሆናቸውን በተደጋጋሚ ሲነገር ሰምተናል፡፡
ግን በእነዚህ ብቻ አልበቃም፡፡
የኢትዮጵያን የዱር እንስሳት በህገ-ወጥ መንገድ ወደሌላ ሃገር እየተሻገሩ ነው፡፡
የዱር እንስሳቱን በህገ-ወጥ መንገድ ድንበር ጥሰው እንዳይሸገሩ ምን ቢደረግ ይሻላል፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Comments