top of page

ህዳር 30፣ 2015- ሰሞኑን ከኦሮሚያ አካባቢ የሚወጡ የሰብአዊ መብት ጥሰትን የሚመለክቱ ወሬዎች አየሩን ሞልተውት ከርመዋል

  • sheger1021fm
  • Dec 10, 2022
  • 1 min read

ህዳር 30፣ 2015


ሰሞኑን ከኦሮሚያ አካባቢ የሚወጡ የሰብአዊ መብት ጥሰትን የሚመለክቱ ወሬዎች አየሩን ሞልተውት ከርመዋል፡፡


በሲቪሎች ላይ ስለደረሱ ጥቃቶች ፣ የታጣቂዎች የኃይል እርምጃ ፣ የነዋሪውም አሁን ድረስ የዘለቀ የድረሱልኝ ተማፅኖ እንደቀጠለ ነው፡፡


በምስራቅ ወለጋ ላለው የፀጥታ መታወክ ተሳታፊዎች ከተለያዩ ቡድኖች የሚሰማው የተለያየ ሆኗል፡፡


በውጥረትና በችግር ውስጥ ያሉትና የተለያዩ ፖለቲካ ድርጅቶች ለ

ጉዳዩ ተጠያቂ የሚያደርጉት ተለያይቷል፡፡


ይኽ ሁሉ ሆኖ የፌዴራሉና የክልሉ መንግስት አንዳችም ሃገር እስካሁን አልተናገሩም፡፡ በችግሩ ውስጥ ያሉት ዜጎች ጥሪ እንደቀጠለ ነው፡፡


ለመሆኑ በምስራቅ ወለጋ የሆነው ምንድነው?


ትዕግስት ዘሪሁን


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page