top of page
  • sheger1021fm

ህዳር 30፣ 2015የአዲስ ከተማ አስኮ አዲስ ሰፈር ሸማቾች በማናውቀው ምክንያት የሥራ ቦታችን ታሽጎ ያለ ደመወዝ ለሁለት ወር ተቀምጠናል ይላል፡፡

ህዳር 30፣ 2015


የአዲስ ከተማ አስኮ አዲስ ሰፈር ሸማቾች በማናውቀው ምክንያት የሥራ ቦታችን ታሽጎ ያለ ደመወዝ ለሁለት ወር ተቀምጠናል ይላል፡፡


ወረዳውና ክፍለ ከተማው ቅያሬ ቦታ አዘጋጅቼላቸዋለሁ ይላል፡፡


በሸማች ማህበሩና በአስተዳደሩ መሀከል የተፈጠረው አለመግባባት ምንድነው?


ቴዎድሮስ ወርቁ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All

በኢትዮጵያ የካፒታል ወይም ድርሻዎች ገበያ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተቋማት ከ3 እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ፍቃድ መስጠት ይጀመራል ተባለ። ፍቃድ የሚሰጣቸውን ተቋማት ለመለየት መመሪያ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ታዬ ተናግረዋል። የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ የተመለከተ ምክክር

በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኙ የዘይሴ እና የቁጫ ብሔረሰቦች ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑ እንደራሴዎች ተናገሩ፡፡ ለሚደርሰው በደል ዋነኛው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በምርጫ ወቅት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲን በመምረጣቸው ነው ብለዋል፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መ

በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ት/ቤት መልሶ መገንቢያ እስካሁን 2.8 ቢሊየን ብር ተሰብስቧል ተባለ፡፡ በጦርነቱ ከ300 ት/ቤቶች በላይ ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ይታወሳል፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page