top of page

ህዳር 3፣2016 - ተቋማት አዳዲስ አሰራሮችን በዲጂታል መላ እያስተዋወቁ እንደሆነ ተነግሯል

  • sheger1021fm
  • Nov 13, 2023
  • 1 min read

ኢትዮጵያ የዲጂታል ቴክኖሎጂን በተለያዩ ስራዎች ውስጥ ለማካተት ውጥን ይዛ እየሰራች ነው፡፡


ዘርፉን ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ ደግሞ ተቋማት አዳዲስ አሰራሮችን በዚሁ መላ እያስተዋወቁ እንደሆነ ተነግሯል፡፡


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page