ህዳር 28፣ 2015- በኢትዮጵያ በተለይ በአዲስ አበባ የቤት ሽያጭና ግዢ፣ የሚካሄደው በአብዛኛው በዘፈቀደ ነው
- sheger1021fm
- Dec 7, 2022
- 1 min read
ህዳር 28፣ 2015
በኢትዮጵያ በተለይ በአዲስ አበባ የቤት ሽያ
ጭና ግዢ፣ የሚካሄደው በአብዛኛው በዘፈቀደ ነው።
ይህን መልክ የጠፋውን ስርዓት ያስይዛል ሲል የተማመኑበት መላ ኢትዮ ሌግዠሪ ሆምስ አምጥቷል።
ቤት መሸጥ፣ መግዛት የሚፈልጉ በዚሁ መላ መጠቀም ይችላሉ ተብሏል።
ንጋቱ ሙሉ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments