ህዳር 27፣2016 - ከሰሜን ሸዋ ተፈናቃዮች ከ600 ሺህ በላይ የምግብ እጥረት እንዳጋጠማቸው ተሰምቷልDec 9, 20231 min readበአማራ ክልል በግሪሳ ወፍ፣ በድርቅ እና በመሳሰሉ ተፈጥሯዊ እና ሰው ሰራሽ ችግሮች የምርት እጥረት በማጋጠሙ በክልሉ የተጠለሉ ተፈናቃዮችን ኑሮ አክብዶታል ተባለ፡፡በሰሜን ሸዋ ዞን ከተጠለሉ ተፈናቃዮች ከ600 ሺህ በላይ የምግብ እጥረት እንዳጋጠማቸው ተሰምቷል፡፡ማርታ በቀለ
በአማራ ክልል በግሪሳ ወፍ፣ በድርቅ እና በመሳሰሉ ተፈጥሯዊ እና ሰው ሰራሽ ችግሮች የምርት እጥረት በማጋጠሙ በክልሉ የተጠለሉ ተፈናቃዮችን ኑሮ አክብዶታል ተባለ፡፡በሰሜን ሸዋ ዞን ከተጠለሉ ተፈናቃዮች ከ600 ሺህ በላይ የምግብ እጥረት እንዳጋጠማቸው ተሰምቷል፡፡ማርታ በቀለ
ጥር 15 2017 - ‘’ባንኮች ለኢንዱስትሪው ፋይናንስ ከማቅረብ ይልቅ የአጭር ጊዜ ትርፍ በሚያስገኙ በዘርፎች እንዳይቀጥሉ አሰራሩን መፈተሸ ያስፈለጋል’’ ሚኒስትር መላኩ አለበል
Comments