ህዳር 27፣ 2015- በመንግስት መስሪያ ቤቶች በወር ከ120 ሰዓት በላይ የትርፍ ሰዓት ክፍያ እንዳይከፈል መከልከሉን አደነቀው
- sheger1021fm
- Dec 6, 2022
- 1 min read
ህዳር 27፣ 2015
በመንግስት መስሪያ ቤቶች በወር ከ120 ሰዓት በላይ የትርፍ ሰዓት ክፍያ እንዳይከፈል መከልከሉን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት አደነቀው፡፡
የኦዲት ግኝቶች ተከትሎ አስተዳደራዊ እርምጃዎችና በህግ የመጠየቅ ስራ በርትቶ እንዲቀጥልም ጠይቋል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ
…
Comments