Dec 6, 20221 min readህዳር 27፣ 2015- በመንግስት መስሪያ ቤቶች በወር ከ120 ሰዓት በላይ የትርፍ ሰዓት ክፍያ እንዳይከፈል መከልከሉን አደነቀውህዳር 27፣ 2015በመንግስት መስሪያ ቤቶች በወር ከ120 ሰዓት በላይ የትርፍ ሰዓት ክፍያ እንዳይከፈል መከልከሉን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት አደነቀው፡፡የኦዲት ግኝቶች ተከትሎ አስተዳደራዊ እርምጃዎችና በህግ የመጠየቅ ስራ በርትቶ እንዲቀጥልም ጠይቋል፡፡ ትዕግስት ዘሪሁንሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
ህዳር 27፣ 2015በመንግስት መስሪያ ቤቶች በወር ከ120 ሰዓት በላይ የትርፍ ሰዓት ክፍያ እንዳይከፈል መከልከሉን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት አደነቀው፡፡የኦዲት ግኝቶች ተከትሎ አስተዳደራዊ እርምጃዎችና በህግ የመጠየቅ ስራ በርትቶ እንዲቀጥልም ጠይቋል፡፡ ትዕግስት ዘሪሁንሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz