top of page
  • sheger1021fm

ህዳር 26፣ 2015- የሲሚንቶ ገበያ ምስቅልቅሉ ከወጣ ዓመታት እየተቆጠሩ ነው፡፡

ህዳር 26፣ 2015

የሲሚንቶ ገበያ ምስቅልቅሉ ከወጣ ዓመታት እየተቆጠሩ ነው፡፡

ሲሚንቶ ከገበያው መጥፋት፣ ሲገኝም ዋጋው አልቀመስ ማለቱ ዋነኛ ችግሮች ናቸው፡፡

አንድ ኩንታል ሲሚንቶ ከፋብሪካ የሚወጣበት ዋጋ 500 ከፍ ቢል 600 ብር ነው፡፡

ገበያ ላይ ግን እስከ 2,000 ብር ድረስ ይቸበቸባል፡፡

መንግስት በምርቱ ላይ ጠበቅ ያለ ቁጥጥር አደርጋለሁ፣ ኮሚቴ አቋቁሜያለሁ፣ የመሸጫ ዋጋ አውጥቻለሁ ሲል በተደጋጋሚ ተሰምቷል፡፡

ዘላቂ መፍትሄ ግን አልተገኘም፡፡

ሲሚንቶ ከፋብሪካ ወይንም ከምርት ቦታ ሲወጣ እና ሸማቹ ጋር ሲደርሱ ዋጋው እንዲህ የተንቦረቀቀው በምን ምክንያት ነው?

የመሀሉን የሚያፍሰው ማን ነው?

ተቆጣጠር ተብሎ የመደበው ሹመኛ፣ ደላላው ወይንስ ነጋዴው?

ንጋቱ ሙሉ

ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz


Recent Posts

See All

በኢትዮጵያ የካፒታል ወይም ድርሻዎች ገበያ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተቋማት ከ3 እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ፍቃድ መስጠት ይጀመራል ተባለ። ፍቃድ የሚሰጣቸውን ተቋማት ለመለየት መመሪያ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ታዬ ተናግረዋል። የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ የተመለከተ ምክክር

በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኙ የዘይሴ እና የቁጫ ብሔረሰቦች ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑ እንደራሴዎች ተናገሩ፡፡ ለሚደርሰው በደል ዋነኛው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በምርጫ ወቅት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲን በመምረጣቸው ነው ብለዋል፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መ

በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ት/ቤት መልሶ መገንቢያ እስካሁን 2.8 ቢሊየን ብር ተሰብስቧል ተባለ፡፡ በጦርነቱ ከ300 ት/ቤቶች በላይ ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ይታወሳል፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page