የገንቢዎች የሊዝ ፈቃድ የሚሰረዝበት የህግ ማዕቀፍ ማሻሻያ ያስፈልገዋል ተባለ፡፡
ተሻሽሎ ለፓርላማው በቀረበው የከተማ መሬትን በ #ሊዝ ለመያዝ የተሰናዳው ረቂቅ አዋጅ ለተለያዩ ፕሮጀክቶች የከተማ መሬትን በድርድር መስጠትን የሚፈቅደው ድንጋጌ ለ #ሙስና ያጋልጣል የሚል ስጋት ቀርቦበታል፡፡
በረቂቅ አዋጁ ላይ ጉዳዩ ያገባናል ያሉ ባለሞያዎች እና ተቋማት ይስተካከል ያሉት ነጥብም በፓርላማ ተገኝው አስተያየት ሰጥተውበታል፡፡
ረቂቅ ህጉ ከተሞች በየዓመቱ ከሚያቀርቡት #መሬት 20 በመቶው ለመኖሪያ ቤት መገንበያ እንዲሆን የሚያስገድድ ነው፡፡
በተጨማሪም የቀድሞው የሊዝ ህግ ከፀደቀበት ከ2004 ዓ.ም ጀምሮ የሚመለከተው አካል ፈቃድ ሳይሰጥ የተያዘ ሙሉ በሙሉ ወደ መሬት ባንክ እንዲመለስ ያስገድዳል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…
ትዕግስት ዘሪሁን
Comments