ህዳር 24፣2016 - ተፈናቅለው በመጠለያ የሚኖሩት የተለያየ ጥቃት ይደርስባቸዋል
- sheger1021fm
- Dec 6, 2023
- 1 min read
በኢትዮጵያ በተለይ በትግራይ፣ በአማራ እና በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልሎች በነበሩ እና አሁንም ባሉ ጦርነቶች ምክንያት ከፍተኛ የሆነ የሴቶች ላይ ጥቃት ተፈፅሟል፣ እየተፈፀመም ይገኛል።
ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያዎች የሚኖሩት ጭምር ይደፈራሉ፣የተለያየ ጥቃት ይደርስባቸዋል።
ማርታ በቀለ
Comments