top of page

ህዳር 24፣2016 - ተፈናቅለው በመጠለያ የሚኖሩት የተለያየ ጥቃት ይደርስባቸዋል

በኢትዮጵያ በተለይ በትግራይ፣ በአማራ እና በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልሎች በነበሩ እና አሁንም ባሉ ጦርነቶች ምክንያት ከፍተኛ የሆነ የሴቶች ላይ ጥቃት ተፈፅሟል፣ እየተፈፀመም ይገኛል።


ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያዎች የሚኖሩት ጭምር ይደፈራሉ፣የተለያየ ጥቃት ይደርስባቸዋል።


ማርታ በቀለ


Comments


bottom of page