top of page
  • sheger1021fm

ህዳር 22፣ 2015- የትምህርት ቤቶች አቅራቢያ የተፈለፈሉ የንግድ ቤቶች ልጆቻችሁን እያጠፋቸው ነው ተባለ

ህዳር 22፣ 2015

ፊደል እንዲቆጥሩ፣ ሳይንሱን እንዲ

መረምሩ እንዲያውቁ፣ እንዲጠይቁ ቦርሳ አስነግታችሁ፤ ምሣ እቃ ቋጥራችሁ ተማሪ ቤት የምትልኳቸው ልጆቻችሁ ውሏቸው የት ነው?

እየተማሩ፣ ፊደል እየቆጠሩ ነው አዋዋላቸው?

የከተማዋ ሰላም እና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ የልጆቻችሁን ውሎ ተከታተሉ፣ ጠይቁ ሲል በብርቱ አሳስቧል፡፡

በየትምህርት ቤቶች አቅራቢያ የተፈለፈሉ የንግድ ቤቶች ልጆቻችሁን እያጠፋቸው ነው ሲል ቢሮው ተናገሯል፡፡

ከኢትዮጵያ ህግና ባህል ውጪ የሆኑ ድርጊቶች፣ አደንዛዥ እፅና ሌላውም እየተፈፀመ ውሏቸው ተማሪ ቤት ነው ተብለው የሚታሰቡ ታዳጊዎችን እያበላሿቸው መሆኑን ሰምተናል፡፡

ቴዎድሮስ ወርቁ

ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All

በኢትዮጵያ የካፒታል ወይም ድርሻዎች ገበያ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተቋማት ከ3 እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ፍቃድ መስጠት ይጀመራል ተባለ። ፍቃድ የሚሰጣቸውን ተቋማት ለመለየት መመሪያ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ታዬ ተናግረዋል። የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ የተመለከተ ምክክር

በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኙ የዘይሴ እና የቁጫ ብሔረሰቦች ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑ እንደራሴዎች ተናገሩ፡፡ ለሚደርሰው በደል ዋነኛው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በምርጫ ወቅት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲን በመምረጣቸው ነው ብለዋል፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መ

በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ት/ቤት መልሶ መገንቢያ እስካሁን 2.8 ቢሊየን ብር ተሰብስቧል ተባለ፡፡ በጦርነቱ ከ300 ት/ቤቶች በላይ ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ይታወሳል፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page