top of page

ህዳር 21፣2017 - የብድር ገደቡ መቀጠሉ ምን አስከተለ?

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር በሚል መንግስት የገንዘብ ዝውውሩን እየተቆጣጠረው እንደሆነ ይነገራል፡፡


ባንኮች በሚሰጡት ብድር ላይ የተጣለው ገደብም እንደቀጠለ ነው፡፡


የብድር ገደቡ መቀጠሉ ምን አስከተለ? የሚለውን የንግድ ተግባር አከናዋኞችን እና ገንዘብ ሚኒስቴርን ጠይቀናል፡፡


ተህቦ ንጉሴ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 Website: https://shorturl.at/yCz7q


📌 YouTube: https://t.ly/9uH-g


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


Commentaires


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page