top of page

ህዳር 21፣2017 - ከፖሊሲ ማሻሻያው በኋላ የባንኮች የውጭ ምንዛሪ ክምችት ምን መሳይ ነው?

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ላይ ያደረግሁት ለውጥ ባለፉት ሶስት ወራት የባንኮች የውጭ ምንዛሪ ክምችት እንዲጨምር አድርጓል ይላል፡፡


ሸገር ራዲዮ ስለጉዳዩ የጠየቀው የግል ባንክ በበኩሉ የውጭ ምንዛሪ ክምችት ቢጨምርልንም ነጋዴዎች ኤልሲ ከከፈቱ በኋላ ክፍያውን የሚፈፅሙት ከወራት በኋላ ስለሚሆን እና የውጭ ምንዛሪ ተመኑም ተለዋዋጭ ስለሆነ ወደ ቁጥር ገበያው እንዲያማትሩ አድርጓል ብሏል፡፡


ለዚህም መንግስት የማስተካከያ እርምጃ እንዲወስድ ጠይቋል፡፡


ምንታምር ፀጋው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 Website: https://shorturl.at/yCz7q


📌 YouTube: https://t.ly/9uH-g


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page